አሳዬ ደርቤ ይህቺን ሕጻን አስታወሳችኋት? ከመንፈቅ በፊት ከምዕራብ ወለጋ ጭፍጨፋ አምልጠው ከተፈናቀሉ አማራዎች ጋር ያገኟት ጋዜጠኞች ሲጠይቋት የሰጠችው መልስ እንደሚከተለው ነበረ፡፡ ‹‹ስምሽ ማን ነው?›› ‹‹አንሻ ሠኢድ›› ‹‹የት ነበር የምትኖሪው?›› ‹‹ዳንዴ ቀበሌ›› (ምዕራብ
More“…የዐብይ ሽመልስ ጉዳይ አስፈጻሚዎቹ ዐማራውን ከመገደላቸው በፊት በመጀመሪያ እንዲህ አቆራኝተው ያስሯቸዋል። ከዚያ …ከዚያማ ምን ይጠየቃል…? • በማግስቱ ደመቀ መኮንን ብቅ ይልና “…በአሸባሪዎቹ ላይ ጠንካራ እርምጃ እንወስዳለን። የተጎጂ ቤተሰቦችንም መልሰን እናቋቁማለን” ብሎ ይለጥፋል።
More የቶሌ ቀበሌ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ንጋቱ ኡመታ እና የቀበሌዋ ሚሊሻ ጽ/ቤት ሃላፊ ኪዳኔ ወርዋ በሃገር መከላከያ ሰራዊት በቁጥጥር ስር ከዋሉ በአራተኛ ቀናቸው ዛሬ በቶሌ ቀበሌ ስለተፈጸመው ጭፍጨፋ እውነታውን በህዝብ ፊት ተናዘዋል
Moreይህ ከአዲስ አበባ 80 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኘው #ሙከ_ጡሪ ውጫሌ ወረዳ ሰሜን ሸዋ ዞን ነው። ሸኔ አማራን ለማፅዳት በአብይ አህመድ የተመሰረተ ጦር ነው የምንለው ያለ ምክንያት አይደለም። ፈለገ ግዮን “የአማራ
Moreማንም ግለሰብ ከህግ በላይ መሆን አይችልም ጠቅላይ ሚንስቴሩ ከጦርነቱ በኋላ ገባ ያሉት ለየት ያለውን ክላሽ ፋኖ የመከላከያ አባለትን ገሎ ታጥቋል ካሉና ክላሹ ክልልም ፖሊስም የለውም ከተባለ ። ታዲያ እነኚህ የኦነግ ተዋጊዎች ከዬት
Moreበዘር በቋንቋቸው በባትሪ በመብራት እየተፈለጉ፣ እንደ በግ እንደ ከበት ሰዎች ሲታረዱ፣ እግዜር ይጠይቃል ማን እንደነበሩ ስለቱን የያዙ፣ ትውልድ ያፋጥጣል እነማን አሳስረው ሕዝብ እንዳስጨረሱ፣ ታሪክ ይታዘባል ስንቶች ሆድ ለመምረግ አፍን እንደ ዘጉ፡፡ ግብር
Moreሰኔ 14ቀን 2014ዓም(21-06-2022) የሰው ልጅ ሲፈጠር የመሞቱን ግዳጅ ተረክቦ መሆኑ እንግዳና አጠያያቂ አይደለም።ለዘለዓለም የሚኖር ሕይወት ይዞ የሚፈጠር እንስሳም ሆነ እጽዋት የሆነ ፍጡር የለም።በዕድሜ ብዛት አርጅቶ፣ሰውነቱ ደክሞና ዝሎ መሞቱ የተፈጥሮ ሕግ ነው።ከተፈጥሮው ውጭ
Moreየወጣትነት ዕድሜውን በማገባደድ ላይ የሚገኝ አንድ ተንከራታች ዜጋ ኑሮ ቢጠምበት፣ መልካም ዕድል ፊቷን ብታዞርበት ጊዜ ወደ አንድ ጠንቋይ ቤት ይሄዳል፡፡ እንደሄደም ወረፋውን ጠብቆ ተራው ሲደርስ እጠንቋዩ ፊት ይቆማል፡፡ ከዚያም ጠንቋዩ፤ “እህ፣ ምን
Moreኢትዮጵያዊነት እንዲደበዝዝና ለጥቃት እንዲጋለጥ አማራ ላይ ያነጣጠረ ወከባ፣ መፈናቀል፣ ግድያና ፖሊሲ ተቀርፆ ህገ መንግስታዊ ስርዓት ቆሞ ራስን አለመከላከል ህግ ተሰርቶ የጉስቁልና ምሳሌ የሆነ ማንነት እንዲሆን እየተሰራበት ያለ ህዝብ መሆኑን ደግመን ደጋግመን ሞግተናል፤
Moreበሲቪል ሰዎች ላይ ተጨማሪ ጥቃት እንዳይፈጸም አስፈላጊ የሆኑ የመከላከል እርምጃዎችን እንዲወስድ፣ በማንኛውም ሁኔታ ሲቪል ሰዎች የጥቃት ዒላማ እንዳይደረጉ ተገቢ የሆነ ጥንቃቄና ጥበቃ እንዲያደርግ፣ እንዲሁም ለችግሩ ዘላቂ መፍትሄ እንዲያፈላልግ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን
Moreግልጽ ደብዳቤ 06-02-2022 ይህችን ማስታወሻ ዛሬ ለዕርሶዎ ለመጻፍ ያነሳሳኝ ዋናው ምክንያት ሰሞኑን በህግ ማስከበር ስም ሺዎችን በግፍ ማሰር ፤ መሰወር ፤ እንዲሁም የህግ ታሳሪዎችን በአደባባይ ማሰደብደብ የአገዛዞ አይነተኛ መገለጫ እየሆነ በመምጣቱ
Moreጠሚሩ ሪፎርሙ ለማመን የሚከብዱ ውጤቶች እያመጣ ነው። ለእናንተ አይደለም ለእኔ ለራሴ ሲሉ ፓርላማ ላይ ተናግረዋል። ከዚሀ በፊት የደነገጡት ሰውዬ ዛሬ ደግሞ ለማመን ከበዳቸው። መፍትሔ አለው ቅዠት ላይ ስለኾኑ ጠበል መረጨት። ለማመን የሚከብዱ
Moreሃገራችን ኢትዮጵያ በከፋ ስርአታዊ ሽብር ላይ እስከ አሁን ድረስ እንዳለች አለች። ፍርድ ቤት በዋስ የለቀቀውን ፓሊስ ለፍርድ ቤት አልታዘዝም ብሎ ትእዛዙን ሲንቅና በተቋማት መካከል ግጭት ሲፈጠር፣ በክልሎች መካከል ግጭትና አለመተማመን ዳብሮ ሁሉም
More“ Freedom of speech is the liberty to speak and write without fear of government restraint. It is closely linked to freedom of the press. “ ይድረስ ፣ ለኢትዮጵያ መንግስት ። ኢትዮጵያ
More