ሰኔ 11 ቀን 2014 ዓ.ም. በሀገራችን ኢትዮጵያ በኦሮምያ ክልል በጊምቢና በአካባቢዋ ይኖሩ የነበሩ ንጹሐን ዜጎች ወገኖቻችን አገራችንና ምድራችን ብለው በሰላም ይኖሩ በነበሩበት ቤታቸው በድንገት በደረሰባቸው አሰቃቂ ግድያና የነፍስ መጥፋት በመፈጸሙ ቤተ ክርስቲያናችን
Moreየአብን ጠቅላላ ጉባዔ ተወካይ ኮሚቴ በአማራ ላይ እየተፈፀመ ያለውን የዘር ፍጅት (#AmharaGenocide) እያወገዘ መንግስት በተደጋጋሚ ጉዳዩን በቸልታ በመተውም ሆነ የጠያቂዎችን ድምፅ በማፈን ለችግሩ መቀጠልና መባባስ ከሚያደርገው አስተዋፅኦ እንዲታቀብና ህጋዊ ግዴታውን በመወጣት በአስቸኳይ
Moreሰኔ 17ቀን 2014 (23/06/2022)
Moreየኢትዮጵያ ከቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በጋምቤላ እና በምእራብ ወለጋ ለተከሰተው የንጹሐን ወገኖች ግድያ አስመልክቶ ያስተላለፈችው መልዕክት PDF ከኢትዮጵያ ከቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ጋዜጣዊ መግለጫዎች የኢትዮጵያ ከቶሊካዊት ቤተክርስቲያን
Moreግፉን ባወገዙበት መግለጫ የሚከተሉትን ነጥቦች አንሥተዋል። ስሜትን በሚወርር፣ ልብን በሚያሳዝን፣ ጉልበትን በሚሰብር ኀዘን ውስጥ ላሉት ወገኖቻችን፤ ትናንት ባለ ብዙ ቤተሰብ ዛሬ ሌጣ ለኾኑት፣ የክብር ሞትና መቃብር ለተነፈጉት፣ ሰው ሆነው በሰው ለተገፉት፣ ኢትዮጵያዊ
Moreሰኔ ፲፪ ቀን ፳፻፲፬ ዓ.ም. June 19, 2022 PDF መግለጫከዓለም አቀፍ የዐማራ ጉባኤ የተሰጠ ወቅታዊ የአቋም መግለጫ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊያንን ጠብቆ ያኖረው የዐማራ ሕዝብ በተለይ ከትህነግ መምጣት ጀመሮ ሲጨፈጨፍ ሲሳደድ የዘር ማጥፋትና ማፅዳት
Moreስኔ 7 ቀን 2014 ዓ.ም. በአንድ አገር የፖለቲካ ሂደት ዉስጥ ላለዉ የዴሞክራሲ እድገትም ሆነ ዉድቀት ምሁራን፣ የሕዝብ አንቂዎች እና የአደባባይ ስዎች በመባል የሚታወቁ ታዋቂ ግለስቦች የየራሳቸዉ ድርሻ አላቸዉ። እነዚህ ግለስቦች በሚያፈልቋቸዉ አዳዲስ ሀሳቦች እና
Moreከመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የተሠጠ መግለጫ የአማራ ህዝብ የእልቂት ሰነድ በ1967 ደደቢት ላይ ተጠንስሶ ለ27 ዓመታት ዘር የማጥፋት ተግባሩ ሲተረክ፣ ሲተገበር ቆይቶ ህወሓት ከአራት ኪሎ ቤተ-መንግስት በተባረረ ማግስት ድርጊቱ ሥልጣን በተረከበው
Moreዐሕድ AMHARA PEOPLE’S ORGANIZATION (APO) የኦነግ/ኦሕዴድ ሠራዊትና የጸረ ዐማራዉ የወያኔ ትግሬ ምልምል ና የአቢይ አሕመድ ቅምጥ ምስለኔ የብአዴን ታጣቂ ካድሬዎች በአባ ዱላ አቢይ አሕመድ ቅጥታ አዝማችና አዛዥነት መላዉ ዐማራ ተወሯል። በጎጃም ክፍለ
Moreየዓለም ዕርቅና ሰላም ሀገር በቀል ግብረ ሠናይ ድርጅት ምቹ ቤት ከተባለ የሚዲያ ዝግጅት ክፍል ጋር በሀገራችን ወቅታዊ የሰላም ጉዳይ ላይ ለግማሽ ቀን የዘለቀ ስብሰባ አድርገን ነበር፡፡ ይህን የዕርቀ-ሰላም ስብሰባ የተጠራው በኢትዮጵያውያን እናቶችና
Moreከ”አለም አቀፍ ኢትዮጵያውያን የተባበረ ዳያስፖራ ጥምረት ” የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ [ሙሉውን መግለጫ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ] —
Moreግንቦት 13፣ 2014 May 21, 2022 ቪዥን ኢትዮጵያ (ራዕይ ለኢትዮጵያ)፣ ሰሞኑን በኢትዮጵያ ውስጥ፣ በተለይም በአማራው ሕዝብ ላይ፣ በጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ መንግሥት እውቅና፣ እየተከሰቱ ያሉትን አስከፊ የግፍና የበደል እርምጃዎችን አጥብቆ ያወግዛል። ምንም እንኳን አሁን እየተከሰቱ የሚታዩትን ዘር-ተኮር የወንጀል ድርጊቶች የራዕይ ለኢትዮጵያ ድርጅት በተደጋጋሚ ባወጣቸው ፅሁፎች ሲያስጠነቅቅ የቆየ ቢሆንም፣ በአሁኑ ሰዐት በሰላማዊ ዜጎች ላይ፣ ከመቸውም ጊዜ በከፋና
Moreሕግ በማስከበር ሰበብ ህዝብን ማሸበር በአስቸኳይ ሊቆም ይገባል!!! ሀገራችን ኢትዮጵያ ከአምባገነኖች አገዛዝ ተላቅቃ ወደ ዴሞክራሲያዊ የአስተዳደር ሥርዓት ለመሸጋገር በርካታ ሙከራዎችን አድርጋለች፡፡ የአያሌ ኢትዮጵያውያንን የማይተካ የሕይወት መስዋዕትነት የጠየቁት እነዚህ ሙከራዎች ህዝብ የሚፈልገውን ለውጥ
Moreየአማራን ፋኖ በመለያየት እና ለስርዓቱ ይመቹኛል ያሉትን በመሸለም የፋኖን አንድነት ለመበታተን የሚደረገውን ሴ*ራ ፍጹም አጥብቀን እንቃወማለን!!! ሸዋ ፋኖ ግንቦት 3/2014 ዓ.ም እንደሚታወቀው የአማራ ህዝብ ካልተበታተነ እና አቅመ ቢስ ካልሆነ የአማራን ህዝብ ካላ*ጠፋሁ
More