“አብይ አህመድ በአማራ ክልል ፋኖን የማጥፋት እቅዱ 100 ፐርሰንት ግቡን ባለመምታቱ ነው ፊቱን ወደ ወለጋ አዙሮ፣ የበቀል እርምጃ የወሰደው።” – ፓስተር ደረጀ ከበደ

288871646 2667587003375122 346497577814999436 n
በአማራ ላይ እየተፈፀመ ያለው የዘር ጭፍጨፋ በሩዋንዳም አልተፈፀመም። የፋኖን ስም ለማጠልሸት ከቆሰለ መከላከያ ጥቁር መሳሪያ ነጠቀ እያለ ስሙን ሲያጠለሽ የነበረው አብይ አህመድ … እናቶችንና ህፃናትን የረሸነውን፣ በፓርላማ አሸባሪ የተባለውን ኦነግ ሸኔ “ኢመደበኛ ሀይል” በማለት በስስት ገልፆታል።
የሰውዬው አመለካከት ትንሽ ነው። በአማራ ክልል ፋኖን ለማጥፋት፣ አማራን ለማዋረድ ያቀደው የጥፋት እቅድ 100 ፐርሰንት ግቡን አልመታለትም። ለዚህም ነው ፊቱን ወደ ወለጋ አዙሮ፣ የበቀል እርምጃ የወሰደው።
አብይ አህመድ በአማራ እልቂት ላይ experiment እየሰራ ይመስለኛል። እየሆነ ያለው ይሄው ነው። ሰውዬው ጥላም፣ ክብርም የለውም።
—–
ፈለገ ግዮን
ተጨማሪ ያንብቡ:  የሶማሌ ክልል ያለመከሰስ መብታቸውን ያነሳባቸው አብዛኞቹ ባለስልጣናት ከሃገር አምልጠዋል

Leave a Reply

Your email address will not be published.