የቀጥታ ስርጭት:- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዓመታዊ የሰብዓዊ መብቶች ሪፖርት (የመጨረሻ ክፍል)July 10, 2022ሰብአዊ መብትየቀጥታ ስርጭት:- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዓመታዊ የሰብዓዊ መብቶች ሪፖርት (የመጨረሻ ክፍል)ተጨማሪ ያንብቡ: የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራዎች የተጨፈጨፉባቸው በርካታ የጅምላ መቃብሮች መገኘታቸውን የጥናት ቡድኑ ገለጸየእንግዳ ልኡክ ጽሁፎችን የአርትዖት አምዶችን ወይም አስተያየቶችን እና ትንታኔዎች መጣጥፎችን እንቀበላለን:: ሀሳበወትን እና እውቀትዎን ለአንባቢዎቻችን እንዲያካፍሉ እንጋብዛችኋለን። ጽሑፋችሁ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አንባቢዎችን ይደርሳል፣ ያለቀ ጽሁፍ በ[email protected] በኩል ያቅርቡ! የሚሰነዘሩ አስተያየቶች ደራሲውን ብቻ የሚያንፀባርቁ እንጂ የዘ-ሐበሻ ዶት ኮም ኦፊሴላዊ ፖሊሲ ወይም አቋም የሚያንፀባርቁ አይሆኑም!! You might be interested in July 10, 2022 በኦሮሚያ ክልል ዘር ማጥራት ጭፍጨፋው በአብይ አህመድና በኦሮሚያ ክልል መንግስት የተቀነባበረ ነው ሲል ጃልመሮ ገለፀ July 10, 2022 እስከመቼ ድረስ? ታዳሚውን በእንባ ያራጨ ድንቅ መልዕክት – ጦቢያ July 9, 2022 “እኛ ሐዘን ስንቀመጥ፣ ሌላው ዓለም ለሜዳሊያ ይፎካከራል” – ጎልዳሜየር July 8, 2022 የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት 1 Comment ሸፍጠኛ፣ ሴረኛ፣ ፈሪና ጨካኝ ገዥ ቡድኖች እየተፈራረቁ የሚያወርዱት አገራዊ የመከራና ውርደት ሥርዓት ይበልጥ አስከፊ እየሆነ የመጣው ለህሊናቸው ያላደሩና በቀጥታ ባይገሉና ባያስገድሉም ለገዳይ፣ አስገዳይና ለአገዳዳይ የፖለቲካ ቁማር ሽፋን የሚሰጡ እንደ ዶ/ር ዳንኤል በቀለ አይነት የሰብአዊ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተብየዎች፣ እንደ ብርቱካን ሜዴቅሳ አይነት የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ተብየዎች ፣ እንደ ዶ/ር ሃይሉ አርአያ አይነት አይነት በስተርጅና ራሳቸውን ዝቅ ያደረጉ የአገራዊ ምክክር ሰብሳቢ ተብየዎች ፣ የሰላም ኮሚሽን እና የማንነትና የወሰን ጉዳዮች ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ተብየዎች የመሆናቸውን መሪ ርሃቅ ከቶ ማስተባበል አይቻልም።ይህን ከምር ልብ ለሚል ነፃነትና ፍትህ ፈላጊ የአገሬ ሰው የግፍና የመከራው የፖለቲካ ቁማር ፍፃሜው እየራቀ በመሄድ ላይ ያለው በእንደ ዚህ አይነቶቹ አደገኛ የአድርባይነት ክፉ ደዌ በተለከፉ እጅግ ብዙ ወገኖች ድጋፍ ሰጭነት የመሆኑን መሪር እውነታ ለመረዳት ፈፅሞ አይቸገርም። እናም ይህንን አይነት አስከፊ የአድርባይነት ቫይረስ ተሸካሚዎችንና ከትውልድ ወደ ትውልድ አስተላላፊዎችን ከገባችሁበት እጅግ ወራዳና አዋራጅ ዝቅጠት ውጡና ለእውነተኛ ነፃነትና ፍትህ ከህዝብ ጋር ቁሙ ፤ ያንን ማድረግ ካልቻላችሁ ደግሚ ከህዝብ የነፃነት ትግል መንገድ ላይ ገለል በሉ ስንላቸው ብቻ ነው የመከራውና የውርደቱ አገዛዝ እድሚ የሚያጥረው !!!ReplyLeave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ
ሸፍጠኛ፣ ሴረኛ፣ ፈሪና ጨካኝ ገዥ ቡድኖች እየተፈራረቁ የሚያወርዱት አገራዊ የመከራና ውርደት ሥርዓት ይበልጥ አስከፊ እየሆነ የመጣው ለህሊናቸው ያላደሩና በቀጥታ ባይገሉና ባያስገድሉም ለገዳይ፣ አስገዳይና ለአገዳዳይ የፖለቲካ ቁማር ሽፋን የሚሰጡ እንደ ዶ/ር ዳንኤል በቀለ አይነት የሰብአዊ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተብየዎች፣ እንደ ብርቱካን ሜዴቅሳ አይነት የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ተብየዎች ፣ እንደ ዶ/ር ሃይሉ አርአያ አይነት አይነት በስተርጅና ራሳቸውን ዝቅ ያደረጉ የአገራዊ ምክክር ሰብሳቢ ተብየዎች ፣ የሰላም ኮሚሽን እና የማንነትና የወሰን ጉዳዮች ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ተብየዎች የመሆናቸውን መሪ ርሃቅ ከቶ ማስተባበል አይቻልም።ይህን ከምር ልብ ለሚል ነፃነትና ፍትህ ፈላጊ የአገሬ ሰው የግፍና የመከራው የፖለቲካ ቁማር ፍፃሜው እየራቀ በመሄድ ላይ ያለው በእንደ ዚህ አይነቶቹ አደገኛ የአድርባይነት ክፉ ደዌ በተለከፉ እጅግ ብዙ ወገኖች ድጋፍ ሰጭነት የመሆኑን መሪር እውነታ ለመረዳት ፈፅሞ አይቸገርም። እናም ይህንን አይነት አስከፊ የአድርባይነት ቫይረስ ተሸካሚዎችንና ከትውልድ ወደ ትውልድ አስተላላፊዎችን ከገባችሁበት እጅግ ወራዳና አዋራጅ ዝቅጠት ውጡና ለእውነተኛ ነፃነትና ፍትህ ከህዝብ ጋር ቁሙ ፤ ያንን ማድረግ ካልቻላችሁ ደግሚ ከህዝብ የነፃነት ትግል መንገድ ላይ ገለል በሉ ስንላቸው ብቻ ነው የመከራውና የውርደቱ አገዛዝ እድሚ የሚያጥረው !!!Reply
ሸፍጠኛ፣ ሴረኛ፣ ፈሪና ጨካኝ ገዥ ቡድኖች እየተፈራረቁ የሚያወርዱት አገራዊ የመከራና ውርደት ሥርዓት ይበልጥ አስከፊ እየሆነ የመጣው ለህሊናቸው ያላደሩና በቀጥታ ባይገሉና ባያስገድሉም ለገዳይ፣ አስገዳይና ለአገዳዳይ የፖለቲካ ቁማር ሽፋን የሚሰጡ እንደ ዶ/ር ዳንኤል በቀለ አይነት የሰብአዊ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተብየዎች፣ እንደ ብርቱካን ሜዴቅሳ አይነት የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ተብየዎች ፣ እንደ ዶ/ር ሃይሉ አርአያ አይነት አይነት በስተርጅና ራሳቸውን ዝቅ ያደረጉ የአገራዊ ምክክር ሰብሳቢ ተብየዎች ፣ የሰላም ኮሚሽን እና የማንነትና የወሰን ጉዳዮች ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ተብየዎች የመሆናቸውን መሪ ርሃቅ ከቶ ማስተባበል አይቻልም።ይህን ከምር ልብ ለሚል ነፃነትና ፍትህ ፈላጊ የአገሬ ሰው የግፍና የመከራው የፖለቲካ ቁማር ፍፃሜው እየራቀ በመሄድ ላይ ያለው በእንደ ዚህ አይነቶቹ አደገኛ የአድርባይነት ክፉ ደዌ በተለከፉ እጅግ ብዙ ወገኖች ድጋፍ ሰጭነት የመሆኑን መሪር እውነታ ለመረዳት ፈፅሞ አይቸገርም። እናም ይህንን አይነት አስከፊ የአድርባይነት ቫይረስ ተሸካሚዎችንና ከትውልድ ወደ ትውልድ አስተላላፊዎችን ከገባችሁበት እጅግ ወራዳና አዋራጅ ዝቅጠት ውጡና ለእውነተኛ ነፃነትና ፍትህ ከህዝብ ጋር ቁሙ ፤ ያንን ማድረግ ካልቻላችሁ ደግሚ ከህዝብ የነፃነት ትግል መንገድ ላይ ገለል በሉ ስንላቸው ብቻ ነው የመከራውና የውርደቱ አገዛዝ እድሚ የሚያጥረው !!!