በኦሮሚያ ክልል ዘር ማጥራት ጭፍጨፋው በአብይ አህመድና በኦሮሚያ ክልል መንግስት የተቀነባበረ ነው ሲል ጃልመሮ ገለፀ

OLFጃልመሮ በሪዮት ሚዲያ የሰጠው ቃለ-መጠይቅ ብዙ ብዥታወዏችን ያጠራ ይመስላል። ንጹሃንን የሚጨፈጭፈው መንግስት የሚያደራጀውና የሚያስታጥቀው ጛይል እንጂ እሱ የሚመራው የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት አለመሆኑን በግልጽ ተናግሯል። ነፃና ገለልተኛ የሆነ ቡድን በቦታው ገብቶ እንዲያጣራ መንግስት ለምንድነው የማይፈቅደው ? መንግስት ለምን ይፈራል ? የሚል ጥያቄም አንስቷል።
በአማሮች ላይ የሚፈፀመው ዘግናኝ ጭፍጨፋ  በኦሮሚያ ክልል መንግስትና በእነ አብይ አህመድ የተቀነባበረ ዘር ማጥራት መሆኑን አሁን ላይ ግልጽ ሆኗል ያው በአማራ ላይ ያላቸው አቋም ሁሉም አንድ ቢሆኑም ቅሉ።
በላይ ዘለቀ

3 Comments

  1. የምታስገርሙ ጉዶች አሁን ደግሞ ለአማራ ደም መስካሪ ጃልመሮ ( ጭራቁ) መሆኑ ነው? በቃ እኛ አይገባንም አሉ ድራማው ወያኔ እያስጨፈጨፈ ርዮት ደግሞ ጃል መሮን በምስክርነት ጠርቷል የአማራ ደም ነጋዴዎች አያሸንፉም ምንም ቢዳክሩ low life ppl will never win

  2. ለነገሩ ላማራው ከጃልመሮ በላይ ቴዎድሮስ ጸጋዬ ደመኛው ነው የሚገርመው ግለሰቡ ስልጠናው ህግ ነው ተብሎ ሲነገር ጆሮ አስይዞ ያስመንናል። ሲዋሽ ገደብ የለውም የዘረኝነት ልኩ ያንቀጠቅጠዋል ቤተ ሰቦቹ እንዴት አድርገው እንዳሳደጉት የሚያውቀው እሱ ነው። ከሰው ለይተው ጨለማ ቤት እንደሚያስሩት ውሻ ተናካሺነቱ ክዚያ ይብሳል ጥላቻው ሰማይ ሲደርስ ያንቀጠቅጠዋል አንዳንድ ማምታች ሃረግ አለችው ኢትዮጵያ የሚላት እንደ አብይ። በተረፈ ቴዎድሮስን ዘመድ ቢኖረው ትኩስ የፈለቀ ጠበል ወስዶ ሳያስትጓጉሉ ማስጠመቀ ነው ለዛውም ጥሩ ባህታዊ ከሰው የተገለለ ከተገኘ። በተረፈ ግለሰቡ ትዛዝ የሚቀበለው ከሳጥናኤል በመሆኑ ሊፈራ ይገባል። አሁን አሁን ቀነሱ እንጅ ለማዳበያነት የሚጠቀምባቸው ወገኖች ነበሩት ስድብ እያስጠና ስደቡ የሚላቸው።

  3. Two of Sebhat Negga’s top assets finally converged: Reyot and Jal Mero.
    Who could say that OLF is not capable of massacring innocent people? The very first instance the OLF stepped on Ethiopian soil on the eve of the downfall of the Derg, is remembered by an exaclty Gimbi Tole kind of civilian Amhara massacre. People were locked in their homes and burnt alive for just belonging to the Amhara ethnic group. Following that, OLF has video-documented history of massacres of civilians all over Ethiopia. Of course, the OPDO, as an OLF and TPLF hybrid, has continued that proud tradition of dismantling the Ethiopian nation through terror.

Leave a Reply

Your email address will not be published.