ዐማራ ሕዝብ ድርጅት (ዐሕድ) መግለጫ

02.02.2023

በኦነግ ኦሕዴድ አቢይ አሕመድ አሊ መሪነት የሚዘወረዉ የባንቱስታን አፓርታይድ የጎሣ ፌደረአሊዝም በኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ እየፈጸመ ያለዉን ኢሰባዊ ድርጊት፣ አፈና፣ ማፈናቀል ወረራና ሁሉም የኛ ዝርፊያና ቅሚያ፣ ፍጹም ፍላጭ ቆራጭ አራዊታዊ አምባገነንነት ወዘተረፈ በተመለከተ የዐሕድ መግለጫ በዝርዝር ቀርቧል።

፩ኛ/ ቀዳሚት ጥንታዊትና አንዲት ርቱዕ ሃይማኖት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን እንበለ እፍረት የኦሮሞ ተብዬ ብሔረተኛ አረመኔዎችና የሌላ መጤ ክርስቲያንና እስልምና ወገን የሆኑት ሳይቀሩ የኦርቶዶክስ ልብሰ ተክህኖ አጥልቀዉ፣  እንዲሁም የሲኖዶስ አባል ከሆኑት የወረሞ ቀበሮ ባሕታዊ ኦነጋዉያኑ ካድሬዎች ጋራ ተመሳጥረዉ፣ በጋሊኛ ቁንቁዋ መጠቀምን ሽፋን አድርገዉ፣ በተረኛዉ ያቢይ አህመድ ኦሮሙማዉ መንግሥት ርዳታና ትብብር ሰፊ ዝግጅት ሲያደርጉ ቆይተዉ የጋላ ሲኖዶስ ጥር ፲፬ ቀን ፳፻፲፭ ዓ.ም መሥርተዋል። ይህ ድርጊት የጋላ መጤ ወራሪ ሰፋሪ ብሔረተኞች ኢትዮጵያን አፍርሰን “ኦሮሚያ የገዳ ሪፑብሊክ”

እንመሠርታለን ብለዉ ያቀዱት ዓላማ ዘርፍ ነዉ። ትልቁ ዝንጀሮ አባ ዱላ አቢይ አሕመድ ዓይኑን በጨዉ አጥቦ ሲወሻክት፣ እሱ ራሱና ሁሉም ቅጥረኛ ፀረ ዐማራና ፀረ ኢትዮጵያ ኦነጋዉያን የፈጠሩትን ሴራ ወደ ቤተ ክርስቲያን ለመለጠፍ ብሎ በራስ ቁዋንቁዋ የመጠቀም ሕገ መንግሥታዊ መብት እያለ ለጉልት ዕቃዎች ሚኒስቴሮች በዛቻና ማስፈራራት ሲንበላጠጥ ታይቷል። ሐቁ ሌላ ነው። በጋሊኛ ብቻ ሳይሆን በሁሉም የኢትዮጵያና ዓለም አቀፍ ቁንቁዋዎች ሳይቀር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ በሚቻላት ሁሉ ስብከተ ወንጌል አድርጋለች፣ ታደርጋለች። ነገር ግን ከቁዋንቁዋ መጠቃም ጋራ ዋና ጥያቄ አለን። በኦሮሚያ ክልል ተብዬዉ ዉስጥ የሚኖረዉ ከሃያ ሚሊዎን በላይ ዐማራ በራሱ ባማርኛና በፊደሉ የመጠቀም መብቱን የኦነግ/ ኦሕዴድ ጉጀሌ መሪ ጴንጤዉ አባ ዱላ አቢይ በቅድሚያ አስከብር። በኦርቶዶክ ተዋህዶ ላይ የሃሰት ዘመቻ ከምታደርግ በፊት። ደግሞስ ስንት እጅ ከመቶ ነዉ በኦሮሚያ ተብዬዉ የባንቱስታን ክልል ዉስጥ የሚኖረዉ ጋሊኛ ተናጋሪ ኦርቶዶክስ ምዕመን ? በኦሮሚያ ክልል የሚኖረዉ ዐማራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኝ ሕጋዊ መብትና ነፃ በናንተ አረመኔዎች ይሁንታና ትብብር አይደለም እንዴ  የተረገጠዉ ? በወለጋ፣ በአሩሲ፣ በሐረርጌ መቼ ነዉ የተከበረዉ? ስለምን አቢያተክርስቲያን ባንተ ዘመነ መንግሥት ጋዩ ? ደግሞስ በወለጋ የሚኖሩት ሙስሊም ዐማሮች ተለይተው ለምን ተጨፈጬፉ፣ ተፈናቀሉ? የዘር ማጥፋትና ማጽዳት የማኅበረ ስብ ሕዝብ ቁጥር ቀያሪዉ ልዩ መሐንዲስ ቀንደኛዉ መሪ ተዋናይ አቢይ አሕመድ የሆንክ ሰዉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶን በዘርኝነት ፈርጀህ ስትቦተልክ ምንም የማታፍር ሰዉ በከንቱ አዉሬነትህ ተከሰተ።

ተጨማሪ ያንብቡ:  ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የወጣ መግለጫ

፪ኛ/ በሸዋ ይፋት አዉራጃ የኦነግ ታጣቂዎች ጀዉሃ ቀበሌ ይገኝ በነበረዉ ያማራ ልዩ ኃይል ሠፈር ላይ ባማራ ክልልና ፌደራል ተብዬዎቹ ተባባሪነት ጥቃት አድርገዉ ከ፴ በላይ ከገደሉ በሁዋላ እንደ ለመዱት በአጣዬ፣ ጀዉሃ፣ ሸዋ ሮቢት፣ ጀጀባ፣ ስንበቴ ከጥር ፲፭ ቀን ፳፻፲፭ ዓ.ም ጀምሮ ንጹሐንን ጨፍጭፈዋል፣ ዘርፈዋል፣ አቃጥለዋል። በአጣዬ የተደረገዉ ወረራና ዝርፊያ ለ፲፩ ጊዜ መሆኑ ነዉ። ዐሕድ ያለማሰለስ የመላዉ ሸዋ ሕዝብ ከደቡብ ምድረ ጉራጌ ጨቦ ግቤ ወንዝ በመለስ ፣ ከምባታ፣ ሃድያ ዟይ እስከ ሰሜን መንዝና ይፋት፣ ከምዕራብ አባይ ወንዝ ያለው  የሸዋ ክፍለ ሀገር ዋና መዲናዉ አዲስ አበባ ዳግም ይሆን ዘንድ ጠይቀናል። ወያኔ ትሕነግ ና ኦነግ የሸዋን ክፍለ ሀገር ከአራት ሸንሽነዉ አብዛኛዉን ስፍራ ያለ ቁዋንቁዋ መስፈርት ታሪካዊ ይዞታ እንኩዋ ለም የሆነዉ ያማራ ርስትና መኖሪያ የሆኑ ወረዳዎችን ኦነግ እንዳሻዉ ወስዷል። በኢሕዴን ዉስጥ የነበሩት ጋሎች፣ ትግሬዎችና ሌሎች ዘረቢሶች ዐማራዉ ቅኝገዥና ጨቁዋኝ መደብ ስለሆነ ርስቱም መነጠቅ አለበት፣ ዳግም ወደ ሥልጣንም መምጣት የለበትም ብለዉ ያማራዉን ምድርና ሕዝብ ወልቃይት ጠለምትና ጠገዴን ትግሬ ወያኔ ተከዜን ተሻግሮ በወረራ ሲሰፍር፣ በወሎ ራያ ሲስፋፋ ዝም ብለው ያዩት። የጎጃም ክፍለ ሀገር ያማራና አገዉ ርስት መተከል፣ የሸዋ ደራ መራቤቴ፣ የሰላሌ ፍልቅልቅ፣ ጎኅ ጽዮን፣ የየረር ፈንታሌ፣ ናዝሬት፣ ደብረ ዘይት፣ የተጉለት ቅምብቢት፣ ወግዳ፣ የይፋት አዉራጃ ምድረ ገንዝ /ከሚሴ ፣ የመናገሻ አዉራጃ አዲስ አበባ፣ አዲስ ዓለም፣ ስበታ፣ ስሉልታ፣ ሙሎ፣ ሰንዳፋ ያለ አግባብ የተከለሉት። ስለሆነም ነዉ ይፋትና መንዝ እንደቀድሞዉ በአዉራጃ ማለትም በዞን ራሳቸዉን አደረጅተዉ በተቀዳሚ ግን ከጎጃምና ጎንደር ቅጥረኛ ባንዳ የኢሕድን/ብአዴን ምስለኔዎችን ጠራርጎ አባይ ማዶ በማባረር ብቻ ነው ይፋት ከዘወትር የጋላ ወረራ እልቂትና ዝርፊያ ተርፎ በሰላም ሊኖር የሚችለዉ። በዉሸት ያንድ ዐማራነት ሽፋን ሸዋ በነዚህ አጋሰስ ቡከን አጎብዳጅ የጋላና ትግሬ ወራዳ አሽከሮች እስከ መቼ ድረስ ነዉ ያረመኔ ጋላ መፈንጪያ ሆኖ የሚኖረዉ? የሸዋ ሕዝብ በመላዉ በተለይም ለመንዝና ይፋት መራ ቤቴ ደራ የረር አዉራጃ ሸዌ ልክ እንደ ፋሽስት ጣሊያን ወረራ ያምስት ዓመቱ ያባቶች ተጋድሎ ባብትህ አገርና በምድርህ ላይ የሚይሳርድህ፣ ዘወትር የሚይዘርፍህ፣ ከቤት ንብረትህ የሚያፈናቅልህ፣ የሚያስጨፈጭፍህ ዋናዉ ጠላትህ የአቢይ አህመድ አሊ የኦነግ/ ኦሕዴድና ብአዴን ባንዳ ጥምር ፋሽስት አረመኔ መንግሥት ተብዬዉ መሆኑን አዉቀህ ተነስ። ጠላትህን ደምስስ። ከጭራቅ አቢይ አህመድ ኦነግ/ኦሕዴድ ና ብአዴን ጋራ ወግኖ የተገኘ ሸዌ ሁሉ በተገኘበት ይመንጠር። መንግሥት ደረስልን መከላከያ ይምጣልን እያለ የሚያላዝን ይፋቴ አፉ ይዘጋል። መንግሥት የሸዋ የይፋት ሕዝብ ግምባር ቀደም ጠላት መሆኑ ታዉቆና ተረጋግጦ ከእንግዲህ አንድም የሸዋ ተወላጅ ተማሪ፣ አስተማሪ፣ ፋኖ፣ ወታደር፣ ፖሊስ፣ ቄስ መነኩሴ፣ ሽማግሌ፣ አሮጊት ወዘተረፈ. ከጠላት ጋራ የሚሞዳሞድ ሁሉ ተገቢዉ ርምጃ በጊዜዉና በስፍራዉ ይወስድበታል። የብአዴን ተላላኪ፣ ታማኝ ዉሻ የነ አቢይ አሕመድ ሥልጣን አስጠባቂ ፋኖ፣ ልዩ ኃይል፣ ሕዝባዊ ሠራዊት፣ የመከላከያ አባል ሁሉም ተለይቶ ያርበኛዉ ዱርቤቴዉ ይላማ ነዉ።

ተጨማሪ ያንብቡ:  ለሀገራዊ ዘላቂ ሠላም መስፈንና ለዴሞክራሲያዊ ሥርአት ግንባታ የሚደረግ እልህ አስጨራሽ ጉዞ እያስከተለ ያለው መዘዝ !

 

፫ኛ/በአዲስ አበባ ከተማ ኦነግ

ኦሕዴድ ያማራ፤ የጉራጌ፣ የጋሞ፣ የወላይታ ወዘተረፈ ቤቶችን እየለዩ ማፍረሳቸዉን ዐሕድ በአጽኖት ይኮንናል። አባቱ ዳኛ ልጁ ቀማኛ እንዲሉ ኦነጋዉያን በአባ ዱላ አቢይ አሕመድ አዝማችነት የፊንፊኔ ኬኛን አዲስ አበባን መዲና ለመሰልቀጥ አቅደዉና ቁዋምጠዉ ያሩሲዋ ጋሊት እመቤት አዳነች አበቤ (የኦሕዴድ ቅምጥ ከንቲባዋ) ና የሸዋው ጋላ ሽመልስ አብዲሳ ወሰን ተካለልን ብለዉ ያዲስ አበባ ሕዝብ ቆጥቦ የገነባዉን የጋራ መኖሪያ ቤት ዘርፈዉ ለወገናቸዉ አድለዋል። ማንም ሊያዉቀዉ የሚገባ ነገር አለ። ያዲስ አበባ ይዞታ መላዉ የመናገሻ አዉራጃ ነዉ። በመሆኑም የነ አቢይ አሕመድ ኦነጋዉያን ከንቱ ቅዥት ይቀለበሳል። ለመሆኑ በአዲስ አበባ ላይ ኦነግ/ኦሕዴድ እንዲህ ያለ ገደብ እንዲፎልሉ ያበቃቸዉ ብአዴን የተባለው የጎጃም የጎንደርና ወሎዬ ባንዳ ፀረ ሸዋ መናጆዎችንና ኢዜማ የተሰኘዉን ተለጣፊ ዐማራ ጠል ጥርቃሞችን ይዘው ነው የሚያሽቃብጡት። አቢይ አሕመድ በጀግናዉ አዲስ አበቤ ጋዜጤኛ እስክንድር ነጋ ላይ ጦር አዘምታለሁ ብሉ እንድዛተው በባልደራስ ፓርቲ ላይ የቄሮ መንጋ አዝምቶ የአዲስ አበባን ስልቀጣ የጀመረዉ። መታወቅ ያለብት ነገር ቢኖር በኦነግ መርሃ ግብር አዲስ አበባን በሚመለከት ቀደም ብሎ የታቀደዉ ወያኔ ከመምጣቱ በፊት በዘመነ ደርግ ነዉ። ይኽዉም ያዲስ አባባ ቅኝገዥ ስፋሪዎች ወደ መጡበት ሰሜን ማለፊያ መንገድ ተስጥቶ ይመለሳሉ ተብሎ ነዉ የታቀደዉ። ያዲስ አበባ ነዋሪ ከነ እስክንድር ነጋና ስንታየሁ ቸኮል ቀለብ ስዩም ወዘተ. አብሮ ባንድነት ባለመቆሙ የአቢይ አሕመድ ኦሮሙማ ብልፅግና ጌሾ ወቃጭ አደዝዳዥ ሆኖ ተቀምጦ የሰቀለዉን አሁን ቆሞ ለማዉረድ አልቻለም። አዲስ አበቤ ሁሉ ለመብትህ ተባብረህ ተነስ!

ተጨማሪ ያንብቡ:   በአማራ ሕዝብ ላይ የሚካሄደውን ግፍና በደል በሚመለከት ከቪዥን ኢትዮጵያ የተሰጠ መግለጫ

 

፬ኛ/ የ–+

ነአቢይ አሕመድ ኦነጋዉያን ጉጀሌ ቡድን በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች ጋሊኛን በግድ ተማሩ ብለዉ አዘዋል። የተቃወሙ ተማሪዎችን አስተማሪዎችንና ወላጆችን አስረዋል፣ አፍነዋል። ከዘጠኝ ሚሊዎን አዲስ አበቤዎች ሰማኒያ አምስት ከመቶዉ እጅ አማርኛ አፍ መፍቻዉና መግባቢያዉ በሆነብት ከተማ ጋሊኛ ፈፅሞ ቦታ የለዉም። ከአዲስ አበባ ዉጭ ያሉ ጋሎችን አዲስ አበባ እያመላለሱ እንዲማሩ የሚደረገዉ ፖለቲካዊ ድርጊት እንጂ አንድ ሕጻን በሰፈሩና አካባባዉ ያለዉን ትምህርት ቤት ትቶ ለቤተ ሙከራ ያዉም በአዲስ አበባ ግብር ከፋይ ወጭ መደረግ የለበትም። ያዲስ አበባ ከተማ ኢኮኖሚያዊ ብቃት ቢኖራት ያለማንም አስግዳጅነት እንደ ተናጋሪው ሕዝብ ብዛት የሁሉም ልዩ ልዩ ቁዋንቁዋዎች ከዐፀደ ሕጻናት ጀምሮ ጥቅም ላይ ይዉላል እንጂ ለጋሊኛ ብቻ መደረግ የለበትም። ጋሎች በክልላቸዉ ለሚገኙት ሌሎች ማለትም ያማራ፣ የጉራጌ፣ የወላይታ፣ የጋሞ፣ የትግሬ ፣ የሱማሌ ወዘተረፈ ሕጻናት ባፍ መፍቻ ቁዋንቁዋቸዉ አስተምረዉ ያሳዩን ወደ አዲስ አበባ ከመንጠራራታቸዉ በፊት።

የኦነጉ ፀረ-ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሴራ ይከሽፋል!

ዐሕድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቅዱስ ሲኖዶስ ዉሳኔን በአጽኖት ይደግፋል!

ፍትሕ ለሕሊና እስረኞች ለነ ታዲዎስ ታንቱ፣ አርበኛ ዘመነ ካሴ ወዘተ.!

የታፈኑ የፋኖ 22 ሽህ አባላት ባስቸኩዋይ ይፈቱ!

ዐሕድ የጉራጌ ሕዝብ የክልልነት ጥያቄ እንዲመለስ ይጠይቃል! የታሰሩት ይፈቱ!

ሞት ለብአዴን ቅጥረኛ ባንዳ! ለአብን ተለጣፊ ቡችላ!

ሞት ለፀረ ዐማራዎቹ- ለኦነጋዉያን ፣ ለወያኔ ትሕነግ! ለኢዜማ

ዐሕድ

Leave a Reply

Your email address will not be published.