ቀዳዳው አብይ መንታ ምላሱ (እውነቱ ቢሆን)


ቀዳዳው አብይ መንታ ምላሱ
መርህ የለሹ እርባና ቢሱ

ውርዴት ቀለቡ መዋሸት ሱሱ
የሰው ደም ሆኗል ምሳና ቁርሱ

እልቂት ድግሱ ተስፋው እንኩቶ
ሬሳ መቁጠር በዘር ለይቶ

ጀሌው የመንጋ ተከታዩ ከብት
ክርፋት ወንጀሉ የገደለበት

አይሰቀጥጠው ውሸት ሲናገር
ውሸት ሲያቦካ ወንጀል ሲጋግር

ያመሻል ያድራል ሴራ ጉንጎና
የአገር ጥላቻ የህዝብ አፈና

ሰይጣን ወንድሙ ዲያቢሎስ ጓዱ
አብይ አ.ው.ሬ ነው ጥልቅ ጉድጓዱ

ማን በነገረው መራሩን እውነት
እንደተተፋ በህዝቡ አንደበት

ጽፍኩኝ ይለናል እንቶና ፈንቶ
“ግዙና አንብቡ” የእርሱን ድሪቶ

እንኳን ሊገዛ መጽሀፉን
ህዝቡ አይፈልግም ሊያየው ፊቱን

አውጥቶ አውርዶ ህዝቡ አሰላስሎ
ስለተገኘ ቀልሎና ጎድሎ
ወስኗል ህዝቡ “በቃሀን” ብሎ

ሲቃው በዝቶበት ያንገፈግፈው
ህዝቤ ተነስቷል ወጥቷል ከቀፎው

ከባድ የሆነው የድል መንገዱ
አሁን ይለያል ምርትና ግርዱ

ጊዜው ተቃርቧል የድሉ ብስራት
ህዝብ ሊያሸንፍ ከፍሎ መስዋእት
አብይ ሊቀጣ በፍርድ ሊሞት

ተጨማሪ ያንብቡ:  በቀን ብርሃን ኢትዮጵያዊ፤ በጨለማ ኦሮሙማ - ከፈለቀ አለሙ

10 Comments

  1. አብይ ቀዳዳ ብቻ አይደለም፡፤ ነውር የማያውቅ እርጉም፣ ጨካኝና በሁሉም መመዘኛ ልቡ በክፋት የተሞላ ፍጡር ነው፡፡
    ለሰራቸው ዘግናኝ ስራወች ህዝብ ፊት ታስሮ ቀርቦና ወንጀሎቹ ተነበዉለት ቤተሰቡ እያዬ መሰቀል አለበት፡፡
    እርሱም ሽህወችን ከዚህ የባሰ አድርጓልና!!

  2. Our Prime Minister Abiye Ahmed Ali, he knows what he is talking about, he is genius,modern time hero,the only modern time leader who allows you to say everything in the name of democracy when you he should have let bullets raining on you and your likes. The king will stay in Aratkillo while the northern bandas keeps talking and its the only thing you are capable to do. Where were you when TPLF slaughter our people in Amhara and Affar ? Bandas let them throw and had only 180km to Addis before our galante and genius leader went to the front and pushed the enemy to where they come from. Shembera boys, Abiye is not alone we are in millions who are ready to die with him for the cause he stands for, one Ethiopia not your Ethiopia or my Ethiopia but everyones Ethiopia.

  3. የመሀይማን ስብስብ ሁሉ ጭልፊቶች ምልክታችሁ አንበሳ ጉልበቱን ኸዳችሁ እንጂ ጭካኔውን የምታስተውሉበት ሕሊና የሌላችሁ የዕውቀት ደሀዎች::
    ዓብይ የኢትዮጲያ ሕዝብ ባለውለታ ነው ቢገባችሁ! ጀግና ብሎ ጥሪ ዓብይን አይመጥነውም:: ወያኔን ባይገላግልህ ምን ይውጥህ ነበር? ወጨት ሠባሪ ሁላ! ማንም ምንም ቢሆን ያላችሁ ልዩነት የግመልና የ አይጥ ያህል ነው::
    በዓይነቱ ምሳሌ የማይገኝለት ድንቅ ብርቅዬ መሪ ነው:: ፈጣሪ ይጠብቅልን:: ሀናንተም ልቦና ይስጣችሁ::
    የኛ ገጣሚ ድንቄም ተገጠመ:: ሥራ ፈት ሴት አባል ሁላ አርፈህ ተቀመጥ::
    ይበ ቃሃል!!!!

  4. የኢትዮጵያ ህዝብ ባለውለታ የሆነው ምን ተሰርቶ ነው
    ድንቅዬ መሪም አድርገኸዋል ምን ተሰርቶ ነው
    የኢትዮጵያን ህዝብ ወጪት ስባሪ ብለኸዋል ምን አደረገህ

  5. አብይ ሲመጣ አሜን ብሎ ደገፈው ከጫፍ እሰከ ጫፍ ምን አተረፈ ሞት ስደት ስቃይ መፈናቀል አምስት አመት ሙሉ ምን ከህወሓት የተለየ ነገር አመጣ የባሰ እንጂ ሳናጣራ አናስርም አሳዳጅና ተሳዳጅ አይኖርም ስንኖር ኢትዮጵያዊ ስንሞት ኢትዮጵያዊ ብሎ ስንሞት እሬሳችንን በዘር ለየን ሀገራችን በትንሿ ደቡብ ሱዳን እንኳን ተወራለች ዛሬ ላይ የኢትዮጵያ ህዝብ ይሄን ሰው ምንስ ቢለው ይፈረድበታል

  6. One thing is true. He is bastard!
    Let alone to be a leader of Ethiopia, he can’t be a trusted shop seller of a merchant in Beshasha. He just is good to manipulate Zinash and some others.
    I am quite sure that he soon will be under investigation for his criems.

  7. አብይ አህመድ ማለትኮ”” ቁጩ በሉ”” አታላይ ሰው ማለት ነው፡፡ አለቀ በቃ!!!

  8. There are obviously 7 employees of the prosperity party who are trying to do their jobs in the comment section!!! HAHAHA! Well said Ewnetu Bihon! Abiy’s end is near.

Leave a Reply

Your email address will not be published.