ከግርማ የሺጥላ ጋር የተሰዳደቡት ባለስልጣን ተባረሩ | በደሴ ተቃውሞ ሰልፍ ተደረገMarch 18, 2023የዕለቱ ዜናዎችከግርማ የሺጥላ ጋር የተሰዳደቡት ባለስልጣን ተባረሩ | በደሴ ተቃውሞ ሰልፍ ተደረገተጨማሪ ያንብቡ: ሀገሬን ከስራ ስመለስ አጣኋት ” ከሚል መራር ወግ ይሰውረንየእንግዳ ልኡክ ጽሁፎችን የአርትዖት አምዶችን ወይም አስተያየቶችን እና ትንታኔዎች መጣጥፎችን እንቀበላለን:: ሀሳበወትን እና እውቀትዎን ለአንባቢዎቻችን እንዲያካፍሉ እንጋብዛችኋለን። ጽሑፋችሁ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አንባቢዎችን ይደርሳል፣ ያለቀ ጽሁፍ በ[email protected] በኩል ያቅርቡ! የሚሰነዘሩ አስተያየቶች ደራሲውን ብቻ የሚያንፀባርቁ እንጂ የዘ-ሐበሻ ዶት ኮም ኦፊሴላዊ ፖሊሲ ወይም አቋም የሚያንፀባርቁ አይሆኑም!! 3 Comments የአማራ ድርጅት እንደ ግርማ የሽጥላ አይነት ጸያፍ ሰው ካስተዳደረው የአማራው የወደፊት እጣው ምን ሊሆን ይችላል?Replyኢትዮጵያን አጠፋለሁ ብሎ በሚዲያ መግለጫ የሰጠው ጌታቸው ረዳ ወንጀለኛው ጌታቸው ረዳና 10000 ወልቃይቶችን የቀጠፉ ዳግም ወደ ስልጣን ሊወጡ ነው? አይ አብይReplyአቶ አገኘሁ ተሻገር የአማራውን ጥቃት ከማይ እንደ ቴዎድሮስ ጥይቴን ጠጥቼ እሞታለሁ ብለው ውስኪ እንደ ብርዝ እየጥጡ እስከ አሁን ከስተው አምሮባቸው እየተገለባበጡ በአማራው ላይ ጥርስ እንደነከሱ አሉ፡፡ የአማራው ማህበር አቶ አገኘሁ ተሻገርን፤ አቶ ለገሰ ቱሉን፤ሰማ ጥሩነህን፤ግርማ የሽጥላን፤አፈ ጉባኤዋን እና መሰል አፉፉቶዎችን ለማባረር ምን ቸገረው? ይህን ካላደረገ ተሰብሳቢው ሁሉ እንኩቶ ነው ማለት እኮ ነው፡፡ የትኛው ባለስልጣን ነው ስሙን ቀይሮ ዶ/ር በሉኝ እያለ ሰው ሲያስቸገር የነበረው? ስንት ጉድ ታየ በዚች አገር፡፡ReplyLeave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ
ኢትዮጵያን አጠፋለሁ ብሎ በሚዲያ መግለጫ የሰጠው ጌታቸው ረዳ ወንጀለኛው ጌታቸው ረዳና 10000 ወልቃይቶችን የቀጠፉ ዳግም ወደ ስልጣን ሊወጡ ነው? አይ አብይReply
አቶ አገኘሁ ተሻገር የአማራውን ጥቃት ከማይ እንደ ቴዎድሮስ ጥይቴን ጠጥቼ እሞታለሁ ብለው ውስኪ እንደ ብርዝ እየጥጡ እስከ አሁን ከስተው አምሮባቸው እየተገለባበጡ በአማራው ላይ ጥርስ እንደነከሱ አሉ፡፡ የአማራው ማህበር አቶ አገኘሁ ተሻገርን፤ አቶ ለገሰ ቱሉን፤ሰማ ጥሩነህን፤ግርማ የሽጥላን፤አፈ ጉባኤዋን እና መሰል አፉፉቶዎችን ለማባረር ምን ቸገረው? ይህን ካላደረገ ተሰብሳቢው ሁሉ እንኩቶ ነው ማለት እኮ ነው፡፡ የትኛው ባለስልጣን ነው ስሙን ቀይሮ ዶ/ር በሉኝ እያለ ሰው ሲያስቸገር የነበረው? ስንት ጉድ ታየ በዚች አገር፡፡Reply
የአማራ ድርጅት እንደ ግርማ የሽጥላ አይነት ጸያፍ ሰው ካስተዳደረው የአማራው የወደፊት እጣው ምን ሊሆን ይችላል?
ኢትዮጵያን አጠፋለሁ ብሎ በሚዲያ መግለጫ የሰጠው ጌታቸው ረዳ ወንጀለኛው ጌታቸው ረዳና 10000 ወልቃይቶችን የቀጠፉ ዳግም ወደ ስልጣን ሊወጡ ነው? አይ አብይ
አቶ አገኘሁ ተሻገር የአማራውን ጥቃት ከማይ እንደ ቴዎድሮስ ጥይቴን ጠጥቼ እሞታለሁ ብለው ውስኪ እንደ ብርዝ እየጥጡ እስከ አሁን ከስተው አምሮባቸው እየተገለባበጡ በአማራው ላይ ጥርስ እንደነከሱ አሉ፡፡ የአማራው ማህበር አቶ አገኘሁ ተሻገርን፤ አቶ ለገሰ ቱሉን፤ሰማ ጥሩነህን፤ግርማ የሽጥላን፤አፈ ጉባኤዋን እና መሰል አፉፉቶዎችን ለማባረር ምን ቸገረው? ይህን ካላደረገ ተሰብሳቢው ሁሉ እንኩቶ ነው ማለት እኮ ነው፡፡ የትኛው ባለስልጣን ነው ስሙን ቀይሮ ዶ/ር በሉኝ እያለ ሰው ሲያስቸገር የነበረው? ስንት ጉድ ታየ በዚች አገር፡፡