“ሁለቱም ባዶዎች ነበሩ!”—ፊልጶስ 

ለዘመኑ የሀገራችን ቤተ-መንግሥቱን ለተቆጣጠሩት መንደርተኛና ጎጠኛ  ‘ቦልታኪዎች‘ /   እ’ስራና  ቅል …….. አፈጣጠራቸው፣  ቢሆንም  ለየቅል፤ እንደ  አቅማቸው፣  ሠርተው በሀሳብ – ተግባር፣ ተግባብተው፤ ሰላም አግኝተው፣ አንድነት ይኖሩ ነበር፣ በአንድ ቤት።   በፍቅራቸው፣ የሚቀናው ዱባ ግን፣ ጉረቤታቸው፤ ያሴር ነበር ሴራ፣ የሚያሥር ይሸርብ ነበር ነገር፣ የሚያደናግር፤ ያጠምድ ነበር፣ ወጥመድ ባረፉበት ቤት፣ ሳይቀር በመንገድ።   እ’ሰራን ሲያገኘው፣ ብሎ  ጎንበስ – ቀና የሰላምታ አይነት፣ ያዥጎደጉድና፤ በማር የተቀባ፣ የመርዝ ቃላት ይነግረው ነበረ፣ መስሎ ተቆርቅሪ፣ ለሱ ያዘነለት።   ቅልንም ሲያገኘው ወይም ቤቱ ሄዶ ከአስረደው በኋላ፣ እንደሚፈልግው በፍቅሩ ተገዶ፤ ምክር ነው እያለ፣ ነገር ይነግረዋል በማያውቀው ጉዳይ፣ ደሙን ያፈለዋል።   ከለ’ታት አንድ ቀን፣ ሥራ በፈቱበት

More

ቀዳዳው አብይ መንታ ምላሱ (እውነቱ ቢሆን)

ቀዳዳው አብይ መንታ ምላሱ መርህ የለሹ እርባና ቢሱ ውርዴት ቀለቡ መዋሸት ሱሱ የሰው ደም ሆኗል ምሳና ቁርሱ እልቂት ድግሱ ተስፋው እንኩቶ ሬሳ መቁጠር በዘር ለይቶ ጀሌው የመንጋ ተከታዩ ከብት ክርፋት ወንጀሉ የገደለበት

More

 መፀለይ አሁን ነው ! – አሸናፊ ዋቅቶላ፣ ሕ/ዶ -የውስጥ ሕክምና ባለሙያ 

ቋንቋው በረከተ ፣ መግባቢያው ቀነሰ፣ አንባጓሮ በዛ፣ ማዳመጥ አነሰ፣ ወጣት ጯሂ ሆነ፣ ባዛውንቱም ባሰ፣ አማኝ ነኝ የሚለው፣ እዚያም ያልደረሰ፣ ሁሉም ዓለም ይላል፣ዓለም ዓለም ዓለም! ከራሱ በስተቀር፣የሚያስብ  ግን የለም።        

More

ምሁር ሆይ ምሁር ሁን!

ተጅብ አፍ አህያ  ተቀበሮ ሽል ውስጥ የሚመኝ በግን፣ ተእባብ እንቁላልም ሲጠብቅ የሚውል የእርግብ ጫጩቶችን ጅላንፎና ሆዳም ደማገጎ ምሁር ገደለ አገሪቱን፡፡ እንደ ዘፍጥረቱ በእባብ ተመስሎ በእግሩም እየሄደ፣ ምላሱን አትብቶ መርዝ በማር ለውሶ የመለኮትን ቃል እየተናገረ፣ የመጣን ሳጥናኤል እንደ ሄዋን አዳም አምኖ ያዳመጠ፣

More

አትሩጡ፤ ፈረሰኛው ይመጣል

አማራ ሊገል፣ በሜንጫ ቆርጦ ሸኔ ተብሎ ስሙን ለውጦ ዐብይ መጣ ዓይኑን አፍጦ ወይ መሸሸጊያ ትንሽ ቁጥቋጦ፡፡ ተሸሽገህስ የታባክ ልትደርስ? እንኳን ቁጥቋጦ መኖርያ የሰስ ብትገባም እንኳን እግዚአብሔር መቅደስ እዚያው ያርድሃል አፍኖ በጭስ፡፡ ይልቅ

More

ጻድቅ  እያሰፈጀን  እርጉም  እያመለክን  መኖር  ቀጥለናል!

መለኮት መላእክት ህሊና ሰውነት ታሪክ ምን ይለናል? ጻድቅ እያስፈጀን እርጉም እያመለክን መኖር ቀጥለናል፡፡   ጭራቁን ዘንዶውን እባቡን ተኩላን ሙሴና እያሱ እያልን፣ በዜማ ያወደስን የአገር መሲህ እያልን ተእግራቸው ተደፍተን፣ የፍትህ ጠበቃን የእውነት ሐዋርያን ነቢዩ እስክንድርን አሳልፈን ሰጥተን፣ መኖር ስንቀጥል

More

አድዋ ተናገር !! ( አሥራደው ከፈረንሳይ )

እምቢኝ ለማተቤ – እምቢኝ ላገር ብሎ ፤ ሚስትና ልጆቹን – እርግፍ አርጎ ጥሎ፤ እርሻው አይታረስ! – አረም ይብላው ብሎ፤ አረም እንዳይበቅል – ባድዋ ተራራ፤ በጎራዴው አርሶ – ጥይቱን የዘራ፤ ጭንቅላት የቀላው –

More

የእሁድ እንጉርጉሮዬ – የእሁድ እንጉርጉሮዬ

የእሁድ እንጉርጉሮዬ ጨለማው ረዘመ~ ምንም አልታየን፣ ጀንበር ብልጭ ብላ~ቀን በወጣልን። በረጅም ሩጫ ~ ኖረን ስናሸንፍ፣ ወደ ሁዋላ ሆነ ~ላጭሩ ስንከንፍ ። በጊዜ ውንበዳ~ መላ የለው ዘንድሮ፣ ቤተሰላም ሆነ~ጉልት ላምባጉሮ። ስንበሌጥ ከመርን~ በጊዜ

More

የት ሄደች ኢትዮጵያ (አንዱ ዓለም ተፈራ)

የቅድመ ታሪክ የሰው ልጅ መስፈሪያ ሆና አሻራውን አስቀምጦባት፣ የሰው ዘር መብቀያ የሃይማኖቶች ሁሉ መሬት፣ የብዙዎች መሰብሰቢያ የረጅም ታሪክ ባለቤት፤ ያብሮ መኖር የነፃነት የግብረገብ አምድ ፅናት፣ የዘመናት እናት አዛውንት ልጆቻቸውን ያሳደጉባት፤ ተምሳሌት የሆንሽ

More

ይድረስልኝ ላንተ በቁምህ ለሞትከው በደም ተጨማልቀህ ገምተህ ለሸተትከው

ይድረስልኝ ላንተ በቁምህ ለሞትከው በደም ተጨማልቀህ ገምተህ ለሸተትከው ክቡር አልልህም ክብር የት ታውቅና ዶክተር አልልህም ምኑን ተማርክና ሃገር ሞተች እንጂ ባንተ ድድብና እስኪ ልጠይቅህ ማነው ያለህ በርታ እንደዚህ አርክሶ ያጣላህ ከጌታ እንዳሻህ

More

በደም የጨቀዬው የሳሪዮስ መስቀል

  በደም የጨቀዬው የሳሪዮስ መስቀል፣ ባልነበር ልዩነት ባልተሰራ በደል፣ መንጋውን ሰብስቦ ይላል እንበቀል። የኦነግ ሲኖዶስ የጨበጠው መስቀል፣ ይላል ግደል!ግደል! ይላል ስቀል!ስቀል! ከፍ ካለው ቦታ እራሱን አውርዶ፣ ቀሳውስቱን ገሎ ፣ምዕመናኑን አርዶ፣ ክርስቲያን ነኝ

More

የመጨረሻው ደወል! (አሥራደው ከፈረንሳይ)

ኳ! ኳ! ኳ! ይላል፤ በማርያም ደጃፍ – በገብርኤል፤ በጎርጊስ ደጅ – በሩፋኤል፤ በጨርቆስ ደጃፍ – በአማኑኤል፤ በተክልዬ – በሚካኤል፤ ኳ! ኳ! ኳ! እያለ፤ የመጨረሻው ደወል ተደወለ ! አትንበርከኩ በቃ ! ቆማችሁ የጴጥሮስን ሞት

More
1 2 3 14