“አይኼኼኼ!!!” – ቀሲስ አስተርአየ
መጋቢት 3 ቀን 2015 ዓ/ም ቀሲስ አስተርአየ [email protected] ማሳሰቢያ፦ ካቀራረቡና ከወይዘሮ ውድነሽ ምስል በቀር በዚህች
አማራ ሆይ! ይልቁናስ ለማይቀረው ፍልሚያ ተዘጋጅ!! – ዳግማዊ ጉዱ ካሣ
“በበቀል ጥማት የሚነድ፣ የለም እንደአቢይ አህመድ” በሚል ርዕስ ግጥም ቢጤ መጻፍ አማረኝና ወደለመድኩት የዝርው ጽሑፍ ዞርኩ፡፡ “ሥነ ግጥም መክሊትህ አይደለም!” ብባልስ በኪናዊ አገላለጽ፡፡ ኢትዮጵያን ምን ዓይነት በቀለኛና ተራ የተራ ተራ ውዳቂ ግለሰብ እየገዛት እንደሆነ ተመልከቱ፡፡ ያቺን የመሰለች ድንቅ ሀገር በዚህ ከሲዖል ባመለጠ ሰውዬ እጅ መግባቷና ለዚህን ዓይነት ውርደት መጋለጧ እጅግ የሚያሳዝን፣ ኅሊናንም የሚሰቀጥጥ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ትንሣኤዋ እስኪበሠር ድረስ እንደእሥራኤሉ የቀድሞ ፕሬዝደንት እንደኤሪየል ሻሮል በሰመመን ውስጥ ብቆይ ደስታው አይቻለኝም፡፡ ሻሮል ለአምስት ዓመታት ገደማ ሳይናገር ሳይጋገር በሰመመን ውስጥ በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ነበር ከዚህች ምድር የተሰናበተው፡፡ አቢይ አምባገነንነቱ እንዳለ ሆኖ በበቀለኝነቱ ከምድር ፍጡራን በእጅጉ የተለዬ ነው፡፡ ከኢንጂነር ስመኘው ጀምሮ እንኳን የገደላቸውን ብንቆጥር ሥፍር
መልዕክት ለአማራ ብልፅግናዎች: ብፁዕን አባቶች እንባ በእንባ ያደረገው የጳጳሰቱ ሽኝት | Aba Gebre Kidan
ብፁዕን አባቶች እንባ በእንባ ያደረገው የጳጳሰቱ ሽኝት | Aba Gebre Kidan
ይድረስ በአሜሪካ ለምትኖሩ የአማራ ሕዝብ ልጆች – ሽፈራው ዘውዴ
እንደሚታወቀው ባለፈው ሳምንት የአሜሪካ መንግስት ዋና ጻሕፊ አንቶኒ ብሊንከን ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ነገር አበላሽተው ነው የሄዱት፡፡
ነፍሴ ቸኩላለች !!
ማሪዮ ዴ አንድራዴ- ሳኦ ፖውሎ ከ1893-1945 ገጣሚ፣ መጽሀፍ ደራሲና የሙዚቃ ሳይንቲስት ትርጉም ፈቃዱ በቀለ( ዶ/ር) እስካሁን የኖርኩበትን ዕድሜዬን ቆጠርኩኝ፤
አንድ አማራ! ሃምሳ ጎራ? – ከቴዎድሮስ ሐይሌ
በአማራው ሕዝብ ላይ ላለፋት አመታት ሲካሄድ የቆየው ሕልውናውን የመናድ ዘመቻ የአዋጁን በጆሮ እንዲሉ ከማንም የተሰወረ
ከወልቃይት እስከ አዲስ አበባ ሴራ ወለድ ጨዋታ | Hiber Radio With Yirtachew Mekonnen
ከወልቃይት እስከ አዲስ አበባ ሴራ ወለድ ጨዋታ | Hiber Radio With Yirtachew Mekonnen
ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነቷ በጀግንነት የተዋጋው ጄ/ል ተፈራ ማሞ ከሃገር ወጥቶ መታከም ሲችል ሆነብሎ መከልከል የሞት ፍርድ እንደመፍረድ ይቆጠራል
ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነቷ በጀግንነት የተዋጋው ጄ/ል ተፈራ ማሞ ከሃገር ወጥቶ መታከም ሲችል ሆነብሎ መከልከል የሞት ፍርድ
ኢትዮጵያ ወደ ቀውስ – አንዳርጋቸው ጽጌ
መግቢያ በ13 ማርች 2023 “ወደ ሰላም ወይም ወደ ቀውስ፤ የትግራይ – ኢትዮጵያ ጉዳይ” በሚል ርእስ አንድ ጽሁፍ አቅርቤ ነበር። የዛሬውን ጽሁፌን ርእስ ደግሞ “ኢትዮጵያ ወደ ቀውስ” ብዬዋለሁ። ይህን ያልኩት በጣም በሚያስገርም ፍጥነት የሰላምና የቀውስ አማራጩ በውል ስለለየለት ነው። ኢትዮጵያ ወደ ቀውስ በተጠናከረ መንገድ የምትሄድበት አማራጭ ግልጽ ሆኗል። የዛሬው ጽሁፌ በዋንኛነት የሚያተኩረው የሰላም አማራጩ እንዴትና ለምን እንደተዘጋ በሚያሳዩና ተያያዥነት ባላቸው ጉዳዮች ላይ ነው። ህወሃት ከሽብርተኛነት መዝገብ መፋቁ፣ የጌታቸው ረዳ ርእሰ መሰተዳደር ሹመት፣ የቀጠለው የወያኔ ቡድኖች ሽኩቻ፣ በ13 ማርች 2023 “ወደ ሰላም ወይም ወደ ቀውስ፤ የትግራይ – ኢትዮጵያ ጉዳይ” በሚል ርእስ በፌስ ቡክ ገጼ ላይ አንድ ዘለግ ያለ ጽሁፍ አቀረብኩ። እንደገና በ
ዛሬም ጦር አምጣ መሬት የሚመታ ማን ነዉ ?
ከኢንግዲህ ኢትዮጵያዊ የሆነ ሠዉ ሁሉ በራሱ አገር እና አያት ቅድመ አያቱ የህይወት ዋጋ ገበረዉ በደም
ጆከሩን መዘው ፖለቲካዊ የፖከር ካርታ ጫዎታውን ጠቅላዩ አሥጀምረዋል – ሲና ዘ ሙሴ
ጠ/ሚ አብይ አህመድ ፣ ከረመዳን ፆም ቀድመው ፣ አዲስ ካርታ መዘዋል ። ጆከርን ። በአዲስ የፖለቲካ ቁማር ጫዎታ ብቅ ብለዋል ። ፆሙ በመግባቱ
የወቅቱ የአማራ መሪ ማነው? | “ብአዴኖች ሀገር ስለማዳን ያላቸው ትርጉም ፍጹም የተሳሳተ ነው”
የወቅቱ የአማራ መሪ ማነው? | “ብአዴኖች ሀገር ስለማዳን ያላቸው ትርጉም ፍጹም የተሳሳተ ነው”
ጥብቅ ሚስጥር! ኦነግ ሸኔ የብልጽግና አንዱ ክንፍ ነው! // በጋራ የሚሰሩት ኦፕሬሽን ሲጋለጥ!
ጥብቅ ሚስጥር! ኦነግ ሸኔ የብልጽግና አንዱ ክንፍ ነው! // በጋራ የሚሰሩት ኦፕሬሽን ሲጋለጥ! | ከወልቃይት
አብይን ለመቀበል ዝግጅት እየተደረገ ነው ተባለ | ግርማ የሺጥላ የሰጡት ማሳሰቢያ
የአብይን ለመቀበል ዝግጅት እየተደረገ ነው ተባለ | ግርማ የሺጥላ የሰጡት ማሳሰቢያ
ጦርነት ማዳፈን ሠላም ማስፈን እንዴት ይሆናል ?
ኢትዮጵያ ከ1983 ዓ.ም. ጀምሮ ግንቦት 20 ይዞት የመጣዉ የማይቋጭ መከራ ለኢህአዴግ የሥልጣን መከዳ በመሆን በህዝብ
የአብይ የጤና ሁኔታ ይመርመር
ሀገር ምራ ብለው ቢሰጡት አደራ፣ በከፍታ እንዲቆም ላአንድ ሀገር ባንዲራ፣ ዝቅ ብሎ ቀረ እጎሰኞች ተራ፣ በደም ተለውሶ በህዝብ መከራ፣፣ ከባለፉት ሁለት ወራት ጀምሮ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ የማይሆኑ እና የኢትዮጵያን እጅግ የሚያስቆጡ ውሳኔዎችን እየወሰኑ እያደረጉ ነው፡፡ ምናልባት ጠቅላይ ሚንስትሩ ቀስ እያለ በሚጎዳ እና አእምሮን በሚያስት በራዳዮ አክቲቭ ንጥረ ነገር ተመርዘው ሊሆን ስለሚችል ከፍተኛ ሕክምና ወዳለበት ቦታ ተወስደው እንዲታከሙ እና የዕለት ተዕለት የመንግስት ተግባራትን የሚያከናውን ጊዜያዊ ሌላ ጠቅላይ ሚንስትር እንዲሾም ያስፈልጋል፡፡ ለዚህም የሚመለከታችሁ የመንግስት አካላት ሁሉ የሚጠበቅባችሁን ኃላፊነት እንድትወጡ ጥሪ እናቀርባለን፡፡ የጠ ቅላይ ሚንስትር ጽ/ቤት ችፍ ኦፍ ስታፍ፣ የፕሮቶኮል ሹሙ፣ የቤተ መንግስት ጠባቂዎች እና የሪፐብሊካን ጋርድ አባላት፣ የሚንስትሮች ም/ቤት፣ የሕዝብ ተወካዮች
ከጉራጌ ማህበረሰብ በቤተመንግስት በነበረው ውይይት ከተናግሩት
“ደሜ የጉራጌ ነው፣ በፖለቲካ አስተሳሰብ ደግሞ የዜግነት ፖለቲካ ኢትዮጵያ ውስጥ ላሉት ውጥንቅጦች መቋጫ ነው ብዬ
ወታደሩ ራሱን፣ ሕዝቡን እና ሀገሩን ይታደግ
ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ በኢትዮጵያ ጦር ላይ እየተጫወተ ነው፡፡ እጅግ በተሳሳቱ ውሳኔዎች ከአንዴም ሁለቴ ሶስቴ
“ጥርስ የሌላቸው ውሾች ሆነዋል “|”ከዐቢይ መንግሥት ይልቅ ህወሓት የበለጠ ተቀባይ ሆኗል”
“ጥርስ የሌላቸው ውሾች ሆነዋል “|”ከዐቢይ መንግሥት ይልቅ ህወሓት የበለጠ ተቀባይ ሆኗል”|
ከእንግዲህ ምን ቀረን? ማንንስ ምክንያት ማድረግ እንችላለን? ምንስ ነው የምንጠብቀው?
ለካ የሰው ደም እንዲህ ያሰከራል ”የክፉዎች ጥንካሬ በአንድ ላይ መቆመ መቻላቸው ነው።” ይባላል። እናም ”–ኢትዮጵያን
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የእያንዳንዳቸው “ውሳኔ” እንዲታወቅ – ሽፈራው
በአሜሪካ የሕዝብ መብቶች (Civil Rights) ትግል ወቅት በአሜሪካ የኮንግረስ አባላት መካከል በ1960ዎች ከፍተኛ ትግል ተካሂዷል፡፡ ሲቪል ራይትስ ቢል በተደጋጋሚ ለውሳኔ ቢቀርብም ተቀባይነት አላገኘም ነበር፡፡ እጅ በማውጣት ብቻ ይወስኑ ነበር፡፡ ከውጭ ከፍተኛ የሕዝብ ግፊት ነገር ግን ዘረኛ ነጭ የምክር ቤት አባላት የጥቁር ሰዎችን መብት፣ ፀረ አድልዎ ሕጎችን በዘፈቀደ እጅ በማውጣት ያንቀበልም ውሳኔ ይወስኑ ነበር፡፡ በመጨረሻ እያንዳንቸው የምክር አባላት በእያንዳንዱ አንቀጽ ላይ ምን እንደወሰኑ በጽሁፍ እንዲቀመጥ ተወሰነ፡፡ ሕጉ ጸደቀ፡፡ የሕዝብ ጥላት ማን ነው? የሕዝብ መብት እንዳይፀድቅ የሕዝብ መብቶች እንዲነፈጉ የሚያደርጉ አባላት እነማን ናቸው? መታወቅ አለባቸው፡፡ ወያኔን ከሽብርተኝነት እንዲሰረዝ የወሰኑ የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት እንደዚያ ያለ አሰራር ቢኖር ያን ውሳኔ ይወስኑ
“የአማራ ፖለቲካ ቁማር ተበልቷል! | “ሦስቱ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ራስ ምታቶች! | ከሰለሞን መንግስት ጋር የተደረገ ልዩ ቆይታ!
የስራ ማቆም አድማ ተጀመረ | የጠ/ሚሩ አዲስ ዉሳኔ
በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የተሰጠ መግለጫ፤
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ በፌዴራል መንግስት እና ራሱን የትግራይ ነጻ አውጭ ግንባር (ትሕነግ) እያለ በሚጠራው ቡድን
የህ.ወ.ሓ.ት ከሽብርተኝነት መሰረዝ ዘላቂ ሰላምን፣ እፎይታንና ቅቡልነትን የሚያመጣ አይደለም!
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ መጋቢት 13 ቀን 2015 ዓ.ም. ባካሄደው «ልዩ ጉባኤ» ሕዝባዊ
“ሁለቱም ባዶዎች ነበሩ!”—ፊልጶስ
ለዘመኑ የሀገራችን ቤተ-መንግሥቱን ለተቆጣጠሩት መንደርተኛና ጎጠኛ ‘ቦልታኪዎች‘ / እ’ስራና ቅል …….. አፈጣጠራቸው፣ ቢሆንም ለየቅል፤ እንደ አቅማቸው፣ ሠርተው በሀሳብ – ተግባር፣ ተግባብተው፤ ሰላም አግኝተው፣ አንድነት ይኖሩ ነበር፣ በአንድ ቤት። በፍቅራቸው፣ የሚቀናው
ዳግማዊ አብርሃ ደቦጭና ሞገስ አስገዶም፣ የት ናቸሁ?
“I hope he [PUTIN] will be taken out, one way or the other. I don’t care
የአብይ አህመድ የመደመር ትውልድ የመጽሐፍ ምረቃ እና ያደረጋቸው አፍራሽ ንግግሮች – በሽፈራው ዘውዴ
አፍራሽ ገቢር አንድ፡- ስልጣን አልለቅቅም ዩትዩብ ላይ የምፈልጋቸውን ቪድዮችን ስፈልግ ድንገት ማስታወቂያውን አየሁትና ይህ ሰውዬ
መንግሥትም ሆነ እኛ ከልብ ልንጸጸትበት እና ይቅርታ ልንጠይቅበት የሚገባን የ2ቱ ዓመት የእርስ በርስ ጦርነት!! – በተረፈ ወርቁ (ዲ/ን)
‘‘እኔ ግን የእነዛን ሁሉ ክርስቲያኖች ደም በከንቱ መፍሰሱን እያየሁ ድል አደረግኩ ብዬ ደስ አይለኝም…’’ (ዳግማዊ ዐፄ ምኒልክ ከዐድዋ ድል በኋላ ለአውሮፓውያን መንግሥታት ከጻፉት ደብዳቤ የተቀነጨበ) 1. እንደ መንደርደሪያ ባለፉት ሁለት ዓመታት ‘በፌዴራል መንግሥቱ’ እና ‘በሕወሓት’ በኩል የተደረገውን መቶ ሺሕዎች ያለቁበትን
የፓርላማው የዛሬ ትንቅንቅ፣ የክርስቲያንና የህወሓት ፍልሚያ፣ መቶ ቢሊየን ብር ታተመ፣ ህወሀት ተፋቀ ነጻ ወጣ፣አዲስ አበባ 68 ሰዎች ታሰሩ
የፓርላማው የዛሬ ትንቅንቅ፣ የክርስቲያንና የህወሓት ፍልሚያ፣ መቶ ቢሊየን ብር ታተመ፣ ህወሀት ተፋቀ ነጻ ወጣ፣አዲስ አበባ
ቦ ጊዜ ለኩሉ – በ-ሙሉዓለም ገ/መድኀን
ብራዊያኑ ሰለሞን ከሺሕ ዓመታት በፊት “ቦ ጊዜ ለኩሉ” ማለቱን ከታላቁ መጽሐፍ አንብበናል። የጠቢቡ አባባልን የግእዝ ሊቃውንት እንደነገሩን “ለሁሉም ጊዜ አለው” የሚል ነው። በእኔ ግንዛቤ፣ በሕይወት ዘመኔ እንዲህ ዓይነት ደረቅ እውነት ገጥሞኝ አያቅም። ይኸው የልእለ ኃያሏ አሜሪካ ፕሬዚዳንት የነበረው ትራምፕ እንኳ ሰሞኑን “እንዳታስሩኝ” እያለ እያለቃቀሰ ነው:: መቼም ይሄንን ያየ ሰው ትራምፕ በጉብዝና የወንበር ወራቱ “ሙስሊም ሃገሬን እንዳይረግጣት” የሚል አዋጅ አስነግሮ ነበር ቢሉት አያምንም። እውነታ ግን ይህ ነው። የትግሬም ነገር እንዲህ ነው። አንዱ ብስል አንዱ ጥሬ። ይኸው ትላንት “አደይ ትግራይ ሲንጋፖር ትሆናለች” እንዳላሉን፤ ዛሬ “አዲግራት የእኔ ነች” ከሚለው የኢሮብ ሕዝብ ጋር ተፋጥጠዋል:: ትላንት አማራን በመልክዓምድር፣ በዲሞግራፊ፣ በማህበረ-ኢኮኖሚ እንዲያንስ፣ ትርጉም አልባ እንዲሆን ተግቶ
የአብይ መደመር ማለት ይሄ ነው – በቃ እንበል
ኢትዮጵያውያን ይሄን ግፍ ማስቆም ካልቻልን ሰውነን ተብለን ልንጠራ አይገባም እግዜሩ በቅቶታል እኛ እኛን በቃ እንበል
የታሪክ ተመራማሪው መምህር ታዬ ቦጋለ ተደበደበ!
በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው “ሀገሬ ኢትዮጵያ ለሸለምሽኝ ሽልማት አመሰግናለሁ።” ብለዋል መምህር ታየ ቦጋለ “ውድ የአሻራ ሚዲያ
የመደመር አዙሪት ፍልስፍና ፌዝና ተረት ተረት! – ከተዘራ አሰጉ ከምድረ እንግሊዝ
ወገኖቸ በኢትዮጵያ ምድር ባለጊዜዎቹ መደመር የሚል ፍሬፈርስኪ የሆነ ፍልስፍና ፈጥረው እየሰበኩን፣ እያቀነቀኑልን እየለፈፉልን ይገኛሉ። መቸም
ቀዳዳው አብይ መንታ ምላሱ (እውነቱ ቢሆን)
ቀዳዳው አብይ መንታ ምላሱ መርህ የለሹ እርባና ቢሱ ውርዴት ቀለቡ መዋሸት ሱሱ የሰው ደም ሆኗል
ከንቲባዋ ዘመዶቼ ብቻ ይግቡ እያሉ ነው|”ብልጽግና ፓርቲ አሁን ላይ ትልቅ ሰው የለውም።” | የአዲስ አበባን ሕዝብ ነብር ሊያደርጉት ነው | Ethio 251
ከንቲባዋ ዘመዶቼ ብቻ ይግቡ እያሉ ነው|”ብልጽግና ፓርቲ አሁን ላይ ትልቅ ሰው የለውም።” | የአዲስ
የራያ አላማጣ እና ባላ ነዋሪዎች የማንነት ጥያቄያቸው ህጋዊ ምላሽ እንዲሰጠው በሰላማዊ ሰልፍ ጠየቁ
ባሕር ዳር: መጋቢት 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) “አማራ ነን እንጅ አማራ እንሁን አላልንም፤ በጦርነቱ ወቅት በማንነታቸው
የዚህን ሰውዬ እንጨት እንጨት የሚል ቀልድ ላለመስማት የት ልሂድ? – ዳግማዊ ጉዱ ካሣ
የአእምሮ ህመም ዓይነቱና መጠኑ ብዙ መሆኑን የዘርፉ ምሁራን ይናገራሉ፡፡ ወደምሁራን ሰፈር ሳንዘልቅ እኛ የሙያው ባይተዋሮችም
የነቃ የህብረተሰብ ክፍል ካለበት፣ ከሌለበት በምን ይለያል! – ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)
መጋቢት 19፣ 2023 በመጀመሪያ ደረጃ የነቃ የሚለው ከንቃተ-ህሊና ጋር በቀጥታ የሚያያዝ ሲሆን፣ የጭንቅላትን በከፍተኛ ደረጃ የመዳበር ጉዳይ
“እባክህ እግዚአብሄር አንበሶች ነብሮችን እያባረርን በተኩላዎች የምንገዛ አታድርገን።”! ከበየነ
ዓለም እጅግ ፈታኝና አስቸጋሪ ዘመን ላይ ደርሳለች። አንበሳ የዱር አራዊነት ንጉሥነቱን አስነጥቆ ግዛቱን ለተኩላዎች ለቋል።
ከግርማ የሺጥላ ጋር የተሰዳደቡት ባለስልጣን ተባረሩ | በደሴ ተቃውሞ ሰልፍ ተደረገ
ከግርማ የሺጥላ ጋር የተሰዳደቡት ባለስልጣን ተባረሩ | በደሴ ተቃውሞ ሰልፍ ተደረገ
ለኢትዮ ኒውስ የደረሰው መረጃ! | ከም/ቤቱ ስብሰባ በፊት የነበረው ስብሰባ ሚስጥሮች! “ለምን ህወሓት ብቻ ትጥቅ ይፍታ ይባላል?” – ሬድዋን
ለኢትዮ ኒውስ የደረሰው መረጃ! | ከም/ቤቱ ስብሰባ በፊት የነበረው ስብሰባ ሚስጥሮች! “ለምን ህወሓት ብቻ ትጥቅ
ፍልፈሉ ቀበሮና ቁማር የተጫወተባቸው በጎች!
በላይነህ አባተ ([email protected]) ጉድጉዳድ ሲምስ የኖረ ቀበሮ ከጥቂት ዓመታት በፊት ጉድጓድ ሲቆፍር የበለዘውን ፊቱን ቅባት
ከምዕራባዉያን ሆነ ከአሜሪካ ቀደም ኢትዮያ ነበረች ፤ ለዘላለምም ትኖራለች
አበዉ መሬት ያለዉ ጦርነት አለበት ይላሉ ፡፡ ይህ በተለይ እን ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በልዩ ሁኔታ
ይድረስ ለኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት/ፓርላማ/
አሸባሪውን ትህነግ/ወያኔ በአሁኑ ሰአት ከአሸባሪነት መዝገብ ማንሳት ታሪካዊ ስህተት ነው! ትህነግ/ወያኔ ከፍጥረቱ ጀምሮ ፀረ-ኢትዮጵያ ሆኖ
አማርኛን የአፍሪካ ህብረት የስራ ቋንቋ የማድረግ ግዴታነትና ተገቢነት (በራህማቱ ኪየታ)
በራህማቱ ኪየታ ትርጉም በአብርሃም ቀጄላ ።።//።።።።።///።። አፍሪካዊ ቋንቋና ፊደል እያለን በባዕድ የቅኝ ገዥዎች ቋንቋ መገልገል
አብይን ለፍርድ ከመቅረብ ማንም አያድነውም (እውነቱ ቢሆን)
አብይ ባለው ስልጣን ወንጀሎቹ እንዳይፈጸሙና እልቂቶቹ እንዳይበዙ ማድረግ ሲችል እያወቀ፣ ፈቅዶና አዛዥም አስፈጻሚም ፣ፈጻሚም ራሱ
አለም አቀፍ የሴቶች ቀን) #March8 በሙያቸው የመጀመሪያ በመሆን በግንባር ቀደምትነት የተመዘገቡ ሴት ኢትጵያውያን
1. ልዕልት ፀሀይ ኃይለስላሴ — የመጀመሪያው የነርሲንግ ሞያ ያጠናችና ለመጀመሪያ ጊዜ በሬድዮ እንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪ
ኢትዮጵያ – የአባይ ወንዝ ባለቤትነት ጉዳይ (ኪዳኔ ዓለማየሁ)
ኪዳኔ ዓለማየሁ መግቢያ፤ በጥንቱ ዘመን የአባይ ወንዝ ዋናዋ ምንጭ ኢትዮጵያ መሆኗና ባለቤትነቱዋ ታውቆ የግብጽ መሪዎች
እንኳን ደስ ያለሽ! (ለጋዜጠኛ መዐዛ መሐመድ)
መዐዛ ሽታ ነው፤ መልካም ውሁድ ጠረን፣ በመላ አካል ሠርጾ፣ ሕዋሳት ቀስቅሶ፣ በፍጡራን ስሜት፣ እሚሞላ ሐሴት፤
ኮሚዩኒኬሽን ወይስ ፎልሲፊኬሽን? – ከመርሐጽድቅ መኮንን አባይነህ
እንደሀገራችን የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስቴር ሰሞነኛ መግለጫ ከሆነ 127ኛው የአድዋ ድል በአል ባለፈው የካቲት 23
አብይ አህመድ በሁለት ወር ውስጥ በአስር አገራት ያደረገው ሽርሽር መለስ ዜናዊ በ27 አመት አላደረገውም (እውነቱ ቢሆን)
ምትክ የለሽ አገራችን ኢትዮጵያ በታሪክ ከላሹና በአገር አፍራሹ አብይ አህመድ እጅጉን ተመሰቃቅላለች፡፡ አገሪቱ ኢዚህ ጭቦኛ ሰው
ላም ባልዋለበት… – ከመርሐጽድቅ መኮንን አባይነህ
አይበገሬዎቹ አባቶቻችንና እናቶቻችን በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በብልኋ ባለቤታቸው በእቴጌ ጣይቱ ብጡል ግንባር-ቀደምት አዝማችነት ከዛሬ 127
የሕዝቡን ጥያቄ መከላከያው ለመጠየቅ መድፈር አለበት | Hiber Radio With Dr Aklog Birara Mar 05, 2023
የሕዝቡን ጥያቄ መከላከያው ለመጠየቅ መድፈር አለበት | Hiber Radio With Dr Aklog Birara Mar 05,
በኢትዮጵያ “የብሄር ፖለቲካ” ምንጩ፤ ያስከተለው ጉዳትና መፍትሄዉ (በዓቢዩ ብርሌ (ጌራ)
ክፍል-2 በዓቢዩ ብርሌ (ጌራ) መግቢያ ባለፈው ጽሁፌ (በክፍል-1) በቅርቡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ላይ የተከፈተዉን
የ127ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በድምቀት ተከብሯል
የካቲት 23 2015 ፤ የ127ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል “ጀግንነት፡ አይበገሬነት እና ጽናት” በሚል መሪ-ቃል
ብን ብሎ የጠፋው የአብን አመራር ከወዴት ተገኘ?
ከሰሞኑ የአብን ስራ አስፈጻሚ አብሮ ለመስራት ተስማማ የሚል ዜና ከአስፈጻሚወች ውብ ፎቶ ጋር ተለቆ ተመልክተናል፡፡በምን
አገር ሲሞት እያየ ከማያይ በላይ ኃጢያተኛ እና ወንጀለኛ ምን አለ ?
ኢትዮጵያ እና ህዝቦቿ ለሶስት አስርተ ዓመታት ክህደት እንደተፈፀመባቸዉ እና ይህም እንደሚሆን ቀድመዉ የነቁ እና የበቁ
ምሁር ሆይ ምሁር ሁን!
ተጅብ አፍ አህያ ተቀበሮ ሽል ውስጥ የሚመኝ በግን፣ ተእባብ እንቁላልም ሲጠብቅ የሚውል የእርግብ ጫጩቶችን ጅላንፎና ሆዳም ደማገጎ ምሁር ገደለ
“የአድዋን 127ኛ በዓል የዐብይ ብልጽግና ሲያኮላሸው ዝም ልንል አንችልም” አክሎግ ቢራራ (ዶር)
“ ከሲኦል ተመልሰንም ቢኾን ኢትዮጵያን እንበታትናታለን”! ህወሃት የአማራውን ሕዝብ ለማስፈራራትና ወልቃይትን ለማጠቃለል የሰጠን ማስጠንቀቂያ “ጠንካራ
ልዩ ልዩ የኢትዮ ኒውስ መረጃዎች! | ከአማራ ክልል የተሰማው ሪፖርት!
ልዩ ልዩ የኢትዮ ኒውስ መረጃዎች! | ከአማራ ክልል የተሰማው ሪፖርት!
ከጠላት ዋሻ ውስጥ ላደገ ወሮበላ ውሻ ፍርፋሪህን ካሳደግኸውና አጥርህን ከሚጠብቀው ውሻህ ጋር እንዲጋራ አትፍቀድ
በመጀመሪያ እንኳን ለ127ኛው የአድዋ የድል በዓል አደረሰን አደረሳችሁ ። አድዋን ስናከብር ጀግኖች መሪዎች ከሌሉ ጀግና
ሕዝብን በኃይልና አጀንዳ በማስቀየር ለመምራት መሞክር ትርፉ ኪሳራ ነው!! (ተዘራ አሰጉ)
ሕዝብ የሰወች ስብስብ ነው ። እግዚአብሔር ሰውን ከሌሎች ፍጥረታት ለይቶ ሲፈጥረው እንዲያስብ ፣ እንደያሰላስል ፣
“ሹመቴን መልሱ” ቴዲ አፍሮ – Teddy Afro Tikursew | Adwa
“ሹመቴን መልሱ” ቴዲ አፍሮ – Teddy Afro Tikursew | Adwa
የም/ቤት አባሉ ያጋለጡት ጥብቅ ሚስጥር! | ልዩ የኢትዮ ኒውስ አሁናዊ መረጃዎች!
“የብልጽግና አባል ወይም ደጋፊ መሆን ለነፍስ አባታችን ልንናገረው የሚገባ ትልቅ ሀጢያት ነው” ትንግርቱ ገ/ፃዲቅ
ደመቀ መኮንን፣ ደመላሽ ፍኖ እና ዳያስፖራ ፋኖ
ሸማ በየፈርጁ፣ ትግል በየደጁ ነው፡፡ ድል ደግሞ የትግሎች ሁሉ ድምር ውጤት ነው፡፡ ደመቀ መኮንን ለስሙ
የአንድ የአሜሪካ ዶላር የባንኮች መሸጫ ዋጋም ከ110 ብር ወደ 115 ብር ጨምሯል – ዋዜማ
ለቸኮለ! ዓርብ የካቲት 24/2015 ዓ.ም የዋዜማ ዐበይት ዜናዎች 1፤ የግል ባንኮች በአሁኑ ወቅት ለአንድ ዶላር
EOTC ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እና አደስ አበባ ሀገረ ስብከት የተሰጠ መግለጫ
የካቲት 24/2015 ዓ.ም “የቤተ ክርስቲያን በዓል እንዲረበሽ እና ምእመናን ህይወታቸውን እንዲያጡ እንዲሁም እንዲጎዱ ያደረገው ከመንግሥት
ህዝባዊ ቁጣ ተነሳ l የአዲስ አበባ ህዝባዊ እምቢተኝነት l እስክንድር በወቅታዊ ጉዳይ መግለጫ ሰጠ!
ህዝባዊ ቁጣ ተነሳ l የአዲስ አበባ ህዝባዊ እምቢተኝነት l እስክንድር በወቅታዊ ጉዳይ መግለጫ ሰጠ!