ጉዳዩ ዘረኝነት ያሳበደው ፖለቲካዊነት የወለደው ነው። ጠሚ ዐቢይ ሚኒስቴር መሾም ብቻ ስላልበቃኝ ድስት የደፉ ከለባትንም መሾም አለብኝ በማለት እንደዚህ ነውር ሠርቷል። ታሪክም እግዚአብሔርም ይቅር አይለውም።
አስቸኳይ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ እንጠብቃለን።
ከዚችም ከዚያችም የወለዷቸውን ልጆች አስኬማቸውን አስረክበው ትዳር መሥርተው ወይም በሕግ ተገድደው ሊያሳድጉ የሚገባቸውን ሁሉ ስለ ቤተ ክርስቲያን ክብር ብለን ዝም ማለታችን እዚህ አደረሰን።
ዓባይነህ ካሤ – ዲን
ጉባኤ ከለባት!
ጎበዝ!
ጌታቸው ረዳ የተባለ የአክሱም ኢትዮጵያዊ ላለፉት 30 አመት ያለመታከት ባንዳን( የኦሮሞን፤የትግሬን) ሲፋለም እስከ ዛሬ የኖረ ወንድማችን ነው፡፡ የህወአትን ታላቁን ሴራ ቀድሞ የሚያሳውቀን ይኸው ወንድም ነው ነገር ግን ስራው በብዙ ኢትዮጵያውያን የሚታወቅ አይደለም ብዙ ደክሞ የሚያዘጋጀው ” ethiopian semay” የሚል የድር ገጸ ስላለው ጥልቅ የሆነ ጽሁፉን ለማንበብና ለስራው እውቅና ለመስጠት እየገባን ብናነበው ለሌሎች ብናስተላልፈው እኛም አገርም ተጠቃሚ እንሆናለን የሚል እምነት አለኝ፡፡አመሰግናለሁ